በርካታ ስደተኞች ሜዲትሬንየን ባህር ሰጠሙ
ባለፉት ሶስት ቀናት ከአፍሪቃ እና ከመካከለኛዉ ምሥራቅ ወደ አዉሮጳ ለመግባት ያቀዱ ቁጥራቸዉ ወደ 800 የሚጠጉ ተገን ጠያቂዎች ሜደተራንያን ባህር ሰጥመዉ ለህልፈት መዳረጋቸዉ ኢጣልያ ሮማ የሚገኘዉ ሀገራት አቀፍ የስደተኞች ድርጅት እንዲሁም የተመ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ይፋ ያደረጉት መግለጫ ያመለክታል።
ባለፉት ሶስት ቀናት ከአፍሪቃ እና ከመካከለኛዉ ምሥራቅ ወደ አዉሮጳ ለመግባት ያቀዱ ቁጥራቸዉ ወደ 800 የሚጠጉ ተገን ጠያቂዎች ሜደተራንያን ባህር ሰጥመዉ ለህልፈት መዳረጋቸዉ ኢጣልያ ሮማ የሚገኘዉ ሀገራት አቀፍ የስደተኞች ድርጅት እንዲሁም የተመ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ይፋ ያደረጉት መግለጫ ያመለክታል።