ኩዌት በኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ላይ የጣለችው እገዳ

የኩዌት የሀገር አስተዳደር ሚኒስቴር ኢትዮጵያውያን የኮንትራት የቤት ሰራተኞችን ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ ጥብቅ እገዳ መጣሉን ከኩዌት ዶሃ የሚሰራጩ መረጃዎች ይጥቁማሉ። ከዛሬ አንድ አመት ከመንፈቅ በፊት የሳውዲ አረቢያ መንግስት