ዩኤስ አሜሪካ በሶማልያ የአየር ድብደባ አካሄደች

የዩኤስ አሜሪካ ወታደራዊ አየር ኃይል በሰው አልባ አይሮፕላን በሶማልያ የሚገኙ የአሸባብ ሚሊሽያዎች ላይ የአየር ድብደባ አካሄደ። የአየር ጥቃቱ የተካሄደዉ ትናንት ሌሊት እንደሆን ተመልክቶአል።