የሌሶቶ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራና «ሳዴክ»

በደቡብ አፍሪቃ ንዑስ ግዛት በሌሴቶ ንጉሳዊ አስተዳደር ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሳይካሄድ አልቀረም የሚል ዜና ከተሰማ በኋላ፣ ሶስት የደቡብ አፍሪቃ ልማት ማኅበረሰብ፣ በምሕፃሩ የ«ሳዴክ» አባል ሀገራት የፖለቲካ የመከላከያ እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች የተጠቃለሉበት ኮሚቴ ትናንት አስቸኳይ ስብሰባ በመጥራት ስለሌሶቶ ጊዚያዊ ሁኔታ መከረ።