የሂትለር የአፍሪቃ እቅዶች

ከጎርጎሪዮሳዊዉ 1933ዓ,ም እስከ 1945 ጀርመንን የገዛዉ አምባገነን መሪ አዶልፍ ሂትለር በመሠረተዉ ብሔራዊ ሶሻሊስት የሠራተኛ ፓርቲ በምሕፃሩ NSDAP አማካኝነት ከአካባቢዉ አልፎ ሌሎች ክፍለ ዓለማትንም የመቆጣጠር ህልም ይዞ ተንቀሳቅሷል።