የሂትለር የአፍሪቃ እቅዶች
ከጎርጎሪዮሳዊዉ 1933ዓ,ም እስከ 1945 ጀርመንን የገዛዉ አምባገነን መሪ አዶልፍ ሂትለር በመሠረተዉ ብሔራዊ ሶሻሊስት የሠራተኛ ፓርቲ በምሕፃሩ NSDAP አማካኝነት ከአካባቢዉ አልፎ ሌሎች ክፍለ ዓለማትንም የመቆጣጠር ህልም ይዞ ተንቀሳቅሷል።
ከጎርጎሪዮሳዊዉ 1933ዓ,ም እስከ 1945 ጀርመንን የገዛዉ አምባገነን መሪ አዶልፍ ሂትለር በመሠረተዉ ብሔራዊ ሶሻሊስት የሠራተኛ ፓርቲ በምሕፃሩ NSDAP አማካኝነት ከአካባቢዉ አልፎ ሌሎች ክፍለ ዓለማትንም የመቆጣጠር ህልም ይዞ ተንቀሳቅሷል።