አወዛጋቢው የደቡብ ሱዳን የጦር መሣሪያ ግዥ

ወደ ደቡብ ሱዳን በብዛት የሚገባው የጦር መሳሪያ ጦርነቱ እንዳይቆም እያደረገ ነው ሲሉ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር ተቆጣጣሪዎች ያሳስባሉ ።አንዳንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ደግሞ በደቡብ ሱዳን ላይ የጦር መሣሪያ ሽያጭ ማዕቀብ እንዲጣል እየጠየቁ ነው ።