በስዊድን የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሐምሌ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. August 20, 2014)፡- በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በሚገኘው የደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የደብረታቦር በዓል ሁኔታ በትናንትናው ዕለት በደማቅ ተከበረ። ጸሎትና የትምህርቱ በኃይማኖት አባቶች ለምዕመናኑ ከተሰጠ በኋላ፣ ከምሽቱ አንድ ሰዓት (13፡00 ሰዓት) ላይ የበዓሉ መገለጫ የሆነ ችቦ በርቷል።