ጋዛ ፤ የጋዛ ድብደባ ቀጥሏል
እስራኤል ዛሬ በጋዛ 30 ጊዜ ባካሄደችው የአየር ድብደባ 5 ፍልስጤማውያን መገደላቸው ተዘገበ ። በዚሁ በዛሬው እለት የሃማስ ደፈጣ ተዋጊዎችም 6 ጓዳ ሰራሽ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ተኩሰዋል።
እስራኤል ዛሬ በጋዛ 30 ጊዜ ባካሄደችው የአየር ድብደባ 5 ፍልስጤማውያን መገደላቸው ተዘገበ ። በዚሁ በዛሬው እለት የሃማስ ደፈጣ ተዋጊዎችም 6 ጓዳ ሰራሽ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ተኩሰዋል።