የዋሽንግተን ዲሲው የአፍሪቃ መሪዎች ጉባኤ ተቀዋሞ ገጠመው

«በአፍሪቃ አሕጉራዊ ልማት፥ ጸጥታ፥ ልማትና ዲሞክራሲ ግንባታ፤ እንዲሁም ንግድና መዋዕለ ንዋይ ፍሰትን ለማጠናከር የታለመ ሳምንት፤» ዋሽንግተን

“ጉባኤው ለአፍሪቃ ልማት መወጠኑ ይገባናል፤ የሕዝቡ ጉዳይ ግን የታል?” ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን የጉባኤው ተቃዋሚዎች።