የስዉሩ ርሃብ ተጠቂዎቹ ቢሊዮኖች

በጎርጎሪዮሳዊዉ 1990 እና 1992ዓ,ም በቢሊዮን ይገመት የነበረዉ ለምግብ እጥረት የተጋለጠዉ ሕዝብ አሁን ወደ 842 ሚሊዮን ዝቅ ማለቱ አንድ ነገር ነዉ ቢባልም ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸዉን ወገኖች አሁን የሚያሳስበዉ የተደበቀ ወይም ስዉር ረሃብ መኖሩ መሆኑን ያመለክታሉ።