የማዕከላይ አፍሪቃ ሬፓብሊክ እና የተኩስ አቁሙ ስምምነት

የማዕከላይ አፍሪቃ ሬፓብሊክ ተቀናቃኝ ወገኖች ባለፈው ረቡዕ የተፈራረሙት የተኩስ አቁም ስምምነት ዘላቂነት እያጠያየቀ ነው። የፈረንሳይ ራድዮ፣ «ኤር ኤፍ ኢ» ባለፈው ሀሙስ እንደዘገበው፣ ስምምነቱን ተፋላሚዎቹ ወገኖች