የአፋር ተወላጆች መገናኛ መረብ ማሳሰቢያ
በዉጭ የሚኖሩ የአፋር ተወላጆች መገናኛ መረብ የተሰኘዉ ስብስብ በሶማሌ ተወላጆችና በአፋሮች መካከል በመሬት ይገባኛል ምክንያት የሚነሳዉን ግጭት የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ትኩረት አልሰጠዉም ሲል ወቀሰ።
በዉጭ የሚኖሩ የአፋር ተወላጆች መገናኛ መረብ የተሰኘዉ ስብስብ በሶማሌ ተወላጆችና በአፋሮች መካከል በመሬት ይገባኛል ምክንያት የሚነሳዉን ግጭት የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ትኩረት አልሰጠዉም ሲል ወቀሰ።