የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያ 17 ኛ ቀን

ብራዚል ላይ እየተካሄደ ባለዉ የዓለም የእግር ኳስ ጨዋታ፤ ዛሬ የደቡብ አሜሪካ አራት ሀገራት ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በሚያደርጉት የጥሎ ማለፍ ዉድድር ጀምሯል። ብራዚል ከቺሊ፤ ኮሎምቢያ ከዑሯጓይ። ብራዚል ከቺሊ፤ 1- 1 በሆነ አቻ ነጥብ ነበር ወደ እረፍት የወጡት። ሁለቱ ቡድኖች ዛሬ መሸናነፍ ይኖርባቸዋል።