ተቃዋሚዎች ለኬንያ መንግሥት ያቀረቡት ጥያቄ DW Amharic June 26, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic የኬንያ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች መንግሥት ጥያቄአቸውን እንዲቀበል ያቀረቡት ጥሪ በጎ ምላሽ ካላገኘ በሃገሪቱ የሰፈነው ውጥረት ሊባባስ እንደሚችል አንድ የፖለቲካ ተንታኝ አስታወቁ ።