የኛ ነገር፤ የኛ ፖለቲካ፡ ግንቦት ሰባት ምን ነካው?

ተክለሚካኤል አበበ (ቶሮንቶ-ካናዳ) 

እንደመግቢያ፡ ግንቦት ሰባት ምን ነካው?

፩-      ልረብሽ ነው፡፡ ልክ እንደኢሳት ሁሉ፤  “ግንቦት ሰባትም የኛ ነው” ( “የኔ ነው” የሚለው መፈክር አይመቸኝም)፡፡ የኛ ለሆነ ነገር ደግሞ ፍቅራችንን የምንገልጸው፤ በጭብጨባና በሽብሸባ ብቻ ሳይሆን፤ በተግሳጽና በትችትም ጭምር ነው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ደግሞ ለድርጅታቸው ካላቸው ጽኑእ ፍቅር የተነሳ፤ ድርጅታቸውም መሪዎቻቸውም ሲሳሳቱ፤ መተቸት የሌለባቸው ብጹአን አድርገው ይወስዱኣቸዋል፡፡ በዚህ አልስማማም፡፡ ስለዚህ፤ ግንቦት ሰባትን/የሊቀመንበሩን ቃለምልልስ ትንሽ ልተች ነው፡፡ ይህንን ነው ረብሻ ያልኩት፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …