ስዊድን እና ድምፅ አልባው ዲፕሎማሲዋ

በ2003 ዓም ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ በመግባታቸው እና የኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ከሚለው ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ታጣቂዎች ጋር አብራችኋል በሚል ተከሰው 438 ቀን ታስረው የነበሩትን ስዊድናውያኑ ጋዜጠኛ