«የመጀመሪያ ዲግሪዬን ስይዝ 19 ዓመቴ ነበር» ሲሳይ ሌሊሳ DW Amharic April 4, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic አንድ ሰው ነፃ የትምህርት እድል አግኝቶ እንዲማር ጥሩ ውጤት ማስመዝገብ እንዳለበት ግልፅ ነው።የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዳችን ከነዚህ ተማሪዎች አንዱ ነው።