የደቡብ ሱዳን መንግስት የሰላም ድርድሩን እንዳያደናቅፍ አሜሪካና የአዉሮፓ ሕብረት አስጠነቀቁ
የደቡብ ሱዳን መንግስት የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አድርገዋል በሚል ያሰራቸዉንና አራት የቀድሞ ባላሰልጣናት እንዲፈታና እርቁን እንዲቀላቀሉ የአሜሪካና የአዉሮፓ ባለስልጣናት አሳሰቡ
የደቡብ ሱዳን መንግስት የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አድርገዋል በሚል ያሰራቸዉንና አራት የቀድሞ ባላሰልጣናት እንዲፈታና እርቁን እንዲቀላቀሉ የአሜሪካና የአዉሮፓ ባለስልጣናት አሳሰቡ