የጀርመንና የአፍሪቃ የጋራ ጥናትና ምርምር

ጀርመን ከአፍሪቃ ጋር በትብብር በምትሠራባቸው ጥናትና ምርምሮች ላይ አትኩሮ ትናንት በርሊን ውስጥ በተካሄደ ዓለም ዓቀፍ ጉባኤ ላይ የተገኙት የናምቢያ የግብርን ምክትል ሚኒስትር አና ሽዌዳ በመስኩ በሚከናወኑት የትብብር ሥራዎች ሁለቱም ወገኖች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል ።