ብልሁ ፓይለት!
ከግርማ አንድሪያስ (ኔዘርላንድ -ኣምስተርዳም)
”…ልብ በሉ ልጆች የምነግራችሁን ኣድምጡ። ችሎታችሁ ምንም ጥርጥር የለውም። መሮጥ ከጀመራችሁ – ካልጨረሳችሁ አንደማታቆሙ ኣውቃለሁ። የምትሮጡት አንደባለፈው ጃፓን -ቶኪዮ ላይ ኣይደለም። ኣይደለም። የኣሁኑውድድራችሁ ጣሊያን ጣሊያን ጣሊያን ጣሊያን ሮም ነው። ነው። ነው። ጣሊያኖች ችሎታችሁን ስለማይችሉት ሊተኖኮሎኣችሁ ይችላሉ። በውድድር ላይ ሆናችሁ ቢመቱዋችሁ አንኩዋን መልስ ኣትስጡ። ለማዘናጋት ለማሰናከልና ስህተት አንድትሰሩ ስለሚፈልጉ የሚጠቀሙበት ተንኮላችው ተንኮላችው ተንኮላችው ተንኮላችው ተንኮላችው ነውና ነውና ነውና ኣደራ ኣደራ ኣደራ !… ይድነቃቸው ተሰማ ነበሩ። ነበሩ። አነ ኣበበ ቢቂላን ወደ ሮም ለሩጫ ከመውሰዳቸው በፊት በዝግጅት ላይ የተናገሩት። (ድሮ መጽሔት ላይ ቃል በቃል ባይሆንም በግርድፉያስታወስኩትን ያሰፈርኩት ነው።)