ቀዉስ በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፑብሊክ
ባለፈዉ መጋቢት ወር የሴሌካ አማፅያን ርዕሰ ከተማ ቦንጊን ከተቆጣጠሩወዲህ የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፑብሊክ የፀጥታ ይዞታ ከዕለት ወደዕለት እየከፋ ነዉ። ክርስቲያንና ሙስሊሞች አንዳቸዉ በሌላቸዉ ላይ ተነስተዋል። ሰዎች ጎዳና ላይ ጥቃት ይደርስባቸዋል፣ በቆንጨራ ወይ በጥይት ተመተዉ ይገደላሉ፤ አካላቸዉ ይጎድላል።
ባለፈዉ መጋቢት ወር የሴሌካ አማፅያን ርዕሰ ከተማ ቦንጊን ከተቆጣጠሩወዲህ የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፑብሊክ የፀጥታ ይዞታ ከዕለት ወደዕለት እየከፋ ነዉ። ክርስቲያንና ሙስሊሞች አንዳቸዉ በሌላቸዉ ላይ ተነስተዋል። ሰዎች ጎዳና ላይ ጥቃት ይደርስባቸዋል፣ በቆንጨራ ወይ በጥይት ተመተዉ ይገደላሉ፤ አካላቸዉ ይጎድላል።