የናይጄሪያ ታጣቂዎች ጥቃት
በናይጄሪያ የክርስትና እና የእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ብዙም ሰላም አይስተዋልም። ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ዳግም በሰሜን ምስራቃዊ ናይጄሪያ ከ100 የሚበልጡ ሰዎች ተገድለዋል። ለዚህም የሚጠረጠረው የናይጄሪያው አክራሪ ቡድን ቦኩ ሀራም ነው።
በናይጄሪያ የክርስትና እና የእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ብዙም ሰላም አይስተዋልም። ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ዳግም በሰሜን ምስራቃዊ ናይጄሪያ ከ100 የሚበልጡ ሰዎች ተገድለዋል። ለዚህም የሚጠረጠረው የናይጄሪያው አክራሪ ቡድን ቦኩ ሀራም ነው።