«ድፍረት» -የኢትዮጵያ ፊልም በበርሊን

በበርሊኑ 64ኛ የፊልም ትርዒት፤ ባለፈው ሳምንት ከ 400 በላይ ፊልሞች ለተመልካቾች ቀርበው ታይተዋል። በዚያ ከቀረቡት የውጭ ፊልሞች መካከል፤ አንዱ በጠለፋና መደፈር ላይ ያተኮረው በአቶ ዘርእሰናይ ብርሃነ መሐሪ የተሰናዳው ኢትዮጵያዊ ፊልም ነው።