የሕገ መንግሥታዊ ምክር ቤት ምርጫ በሊቢያ
በሊቢያ እአአ የፊታችን የካቲት 20፣ 2014 ዓም አዲስ ምክር ቤት ይመረጣል። ከያካባቢው 20 አባላት፣ ባጠቃላይ 60 አባላት የሚጠቃለሉበት ይኸው ምክር ቤት በሚቀጥሉት ወራት ለሀገሪቱ አዲስ ሕገ መንግሥት የማርቀቅ ስራ ይጠብቀዋል። ይህ ስራው ቀላል እንደማይሆን እና የምርጫው ሂደትም በተረጋጋ ሁኔታ መከናወኑ እንደሚያጠራጥር ታዛቢዎች ገምተዋል።
በሊቢያ እአአ የፊታችን የካቲት 20፣ 2014 ዓም አዲስ ምክር ቤት ይመረጣል። ከያካባቢው 20 አባላት፣ ባጠቃላይ 60 አባላት የሚጠቃለሉበት ይኸው ምክር ቤት በሚቀጥሉት ወራት ለሀገሪቱ አዲስ ሕገ መንግሥት የማርቀቅ ስራ ይጠብቀዋል። ይህ ስራው ቀላል እንደማይሆን እና የምርጫው ሂደትም በተረጋጋ ሁኔታ መከናወኑ እንደሚያጠራጥር ታዛቢዎች ገምተዋል።