የራስ መከላከል ጥበብ ስልጠናዎች
እንደ ጁዶ እና ሌሎች ተመሳሳይ የራስ መከላከል ስፖርታዊ ጥበቦች ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙም የተለመዱ አይደሉም። ሆኖም ጀርመን ነዋሪ የሆኑት ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ ወደ ኢትዮጲያ ሄደው በዚህ ስፖርት ወጣቶችን ማሰልጠን ከጀመሩ አንስቶ አንዳንድ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ሳይቀር ተሰልፈው የሚወዳደሩ ወጣት ኢትዮጵያውያንን ማፍራት እንደተቻለ ገልፀውልናል።
እንደ ጁዶ እና ሌሎች ተመሳሳይ የራስ መከላከል ስፖርታዊ ጥበቦች ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙም የተለመዱ አይደሉም። ሆኖም ጀርመን ነዋሪ የሆኑት ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ ወደ ኢትዮጲያ ሄደው በዚህ ስፖርት ወጣቶችን ማሰልጠን ከጀመሩ አንስቶ አንዳንድ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ሳይቀር ተሰልፈው የሚወዳደሩ ወጣት ኢትዮጵያውያንን ማፍራት እንደተቻለ ገልፀውልናል።