የኦብነግ ባለሥልጣናት በኬንያ ታፈኑ መባሉ

ሁለት የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር፣ የ«ኦብነግ» ባለሥልጣናትን አግተዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሁለት የኬንያ ፖሊሶች በፍርድ ቤት ክስ እንደተመሠረተባቸዉ የመዲናይቱን ናይሮቢ ወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊ ክፍልን ጠቅሶ አዣንስ ፍራን ፕሪስ ዘግቦአል።