ሣምንታዊ የስፖርት ጥንቅር

አርሰናል በማንቸስተር ሲቲ 6 ለ3 ተረቶ ግስጋሴው ጋብ ሲል፤ ሊቨርፑል ቶትንሐም ሆትስፐርን 5 ለ ባዶ በማንኮታኮት አርሰናልን ተናንቆታል። አርሰናል በሻምፒዮንስ ሊጉ ኃያሉ ባየር ሙንሽን ይጠብቀዋል። ሌሎች ዘገባዎችንም አሰናድተናል።