ሥነጽሑፍ
ቦጋለ ዳኜ – ከካሊፎርንያ
ቅኔ፤ ግጥምና የተለያዩ ድርሰቶች ባጠቃላይ ሲጠሩ ‘ሥነ ጽሑፍ’ ይባላሉ። ሥነጽሑፍ የሚለው ሐረግ ጥሬ ትርጉም ‘የጽሑፍ ውበት’ ማለት ነው። ለሥነጽሑፍ ይህ ስያሜ የተሰጠበት አንዱ ምክንያት ድርሰቶች ሲጻፉ በቃል አመራረጥ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ መሆኑን፤ ሥነ ጽሑፍ መዋብ እንደሚገባው ለመግለጽ ጭምር ይመስለኛል።
ቦጋለ ዳኜ – ከካሊፎርንያ
ቅኔ፤ ግጥምና የተለያዩ ድርሰቶች ባጠቃላይ ሲጠሩ ‘ሥነ ጽሑፍ’ ይባላሉ። ሥነጽሑፍ የሚለው ሐረግ ጥሬ ትርጉም ‘የጽሑፍ ውበት’ ማለት ነው። ለሥነጽሑፍ ይህ ስያሜ የተሰጠበት አንዱ ምክንያት ድርሰቶች ሲጻፉ በቃል አመራረጥ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ መሆኑን፤ ሥነ ጽሑፍ መዋብ እንደሚገባው ለመግለጽ ጭምር ይመስለኛል።