በሳዉዲ የኢትዮጵያዉያኑ ችግርና የዛሬ ዉሎ
ሳዉዲ አረብያ የመኖርያ ፈቃድ የሌላቸዉን እና በሕገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ የዉጭ ሀገር ዜጎችን እያሳደደች ማሰር ከጀመረች ሳምንትን አስቆጥራለች። የኢትዮጵያ መንግስት በሳዉዲ የሚገኙ ዜጎቹን ወደ ሀገሩ ለመመለስ ማቀዱ ከተሰማ በኋላ ዛሬ፤
ሳዉዲ አረብያ የመኖርያ ፈቃድ የሌላቸዉን እና በሕገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ የዉጭ ሀገር ዜጎችን እያሳደደች ማሰር ከጀመረች ሳምንትን አስቆጥራለች። የኢትዮጵያ መንግስት በሳዉዲ የሚገኙ ዜጎቹን ወደ ሀገሩ ለመመለስ ማቀዱ ከተሰማ በኋላ ዛሬ፤