ታስረው የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና አመራሮች ከ2 ቀን ቆይታ በኋላ ተለቀቁ
SHARE:
ታስረው የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና አመራሮች ከ2 ቀን ቆይታ በኋላ ተለቀቁ
አባላቱ በዛሬው እለት ከቀኑ 8 ሰአት በአራዳ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ፖሊስም ለፍርድ ቤቱ በፌደራል ፖሊስ ካምፕ አካባቢ የፓርቲ አርማ ይዞ ማለፍና ባልተፈቀደ ቦታና ሰአት ቅስቀሳ ማድረግ የሚል አስቂኝና የፈጠራ ክስ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ግን ቅዳሜና እሁድ ወጣቶቹ ያለአግባብ እንደተንገላቱ ለፖሊስ በመግለፅ በአስቸኳይ በመታወቂያ ዋስ እንዲወጡ በማዘዙ ሁሉም አባላት ሊፈቱ ችለዋል፡፡