አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ በኢትዮጵያ ከተሞች ከሚካሄደው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ለጊዜው እንዲቆም የሚጠይቁ ደብዳቤዎችን ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የመላክ ዘመቻ ትናንት መጀመሩን ይፋ አድርጓል። ድርጅቱ፣ ለዐቢይ የሚላኩ ደብዳቤዎች በኮሪደር ልማቱ ሳቢያ በዜጎች ላይ የሚፈጸመው የግዳጅ ማፈናቀልና በፕሮጀክቱ የሰብዓዊ መብት ተጽዕኖ ላይ ጥልቅ ግምገማ …

በኢትዮጵያ ከተሞች ከሚካሄደው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ለጊዜው እንዲቆም የሚጠይቅ ዘመቻ በአምነስቲ ተጀመረ Read more »

ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች። ሁለቱ የኒውኪሊየር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሃገራት በዚህ ሳምንት ወደ ግጭት የገቡ ሲሆን ፓኪስታን ከህንድ ለጥቃት የተላኩባትን 5 የጦር ጀቶች እና 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን ገልፃለች። የፓኪስታን የመከላከያ ሚኒስትር …

ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች። Read more »

” በጀት በመከልከልና በማስከልከል የሚደናቀፍ ትግል አይኖርም ! ” – እናት ፓርቲ እናት ፓርቲ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በፓርቲው ላይ ያሳለፈውን የበጀት ክልከላ ” ፖለቲካዊ ውሳኔ ” ሲል ጠርቶት አውግዟል። “ በጀት በመከልከልና በማስከልከል የሚደናቀፍ ትግል የለም “ም ብሏል። እናት ፓርቲ …

እናት ፓርቲ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በፓርቲው ላይ ያሳለፈውን የበጀት ክልከላ ” ፖለቲካዊ ውሳኔ ” ሲል ጠርቶት አውግዟል። Read more »

የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች። የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል። ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ። የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት …

የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች። Read more »

አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም  ገባ። የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ …

አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም  ገባ። Read more »

ዮናስ አማረ Reporter Amharic ለ20 ዓመታት በተለያዩ የኅትመትና የዲጂታል መገናኛ ብዙኃን ውስጥ ሲሠራ የቆየው ጋዜጠኛ ፋኑኤል ክንፉ ሚያዚያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. ሌሊት 11 ሰዓት ግድም የፌዴራል ፖሊስ የተካተተበት የፀጥታ ኃይሎች ወደ መኖሪያ ቤቱ እንደመጡ ይናገራል፡፡ እርሱም፣ ባለቤቱም ሆነ ልጆቹ …

የፕሬስ ነፃነትና አደገኛ አዝማሚያዎች Read more »

በኢትዮጵያ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝና ከሕግ ውጪ የሚፈጸሙ ግድያዎችን መንግሥት እንደሚክድ፣ በሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ያለው ፍላጎት ዝቅተኛ ነው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ፡፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የአገሮችን የሰብዓዊ መብት ቁመና በተመለከተ ከቀናት በፊት ይፋ ባደረገው ሪፖርት፣ ኢትዮጵያን በትጥቅ የታገዘ ግጭት …

አምነስቲ መንግሥት በሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ፍላጎት የለውም አለ Read more »

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ክልል ጠቋሚ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎችን በአገራዊ (ኢት – ET) ለመተካት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ታወቀ። ይህ የተገለጸው ሚኒስቴሩ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች ከተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ጋር፣ “የመሀሉ ዘመን” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ አገራዊ ሰነድ ላይ …

ክልል ጠቋሚ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎች በአዲስ ሊተኩ መሆኑ ተጠቆመ Read more »

ሺሻ (ሁካ)ማጨስ በህግ ያስቀጣ ይሆን? ⚫ “በኢትዮጵያ ሺሻን በግል መጠቀምን የሚከለክል ህግ የለም፣ ለንግድ አላማ ማስጠቀም ግን ህጉ ይከለክላል ” የህግ ባለሙያ በኢትዮጵያ ምግብና የመድኃኒት ባለስልጣን አስተዳደር የወጣው አዋጅ ቁጥር 1112/2011ዓ.ም #ሺሻን በግል ማጨስ ወይም መጠቀምን #አይከለክልም። ሆኖም የኢትዮጵያ ምግብና …

በኢትዮጵያ ሺሻን በግል መጠቀምን የሚከለክል ህግ የለም፣ ለንግድ አላማ ማስጠቀም ግን ህጉ ይከለክላል Read more »

ወጣቱ የት ገባ? ከሚሰራበት የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ባልታወቁ ሰዎች ታግቶ የተወሰደው ወጣት ጉዳይ (መሠረት ሚድያ)- ወጣት አማኑኤል የማነብርሃን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍን በምክትል ስራ አስኪያጅነት ያገለግል ነበር። https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/6b3?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g

አሁን በነፃነት ለቆምንባት ምድር አያት ቅድመ አያቶቻችን መስእዋትነት ከፍለውበታል። ክብር ይህን ድል በደም አጥንታቸው ላመጡልን ጀግኖች አያት ቅድመ አያቶቻችን ይሁን ! እንኳን ለሚያዚያ 27 የድል ቀን አደረሳችሁ ። ==== ደጃዝማች ዑመር ሰመተር ! ! ….. የኦጋዴኑ የበረሀው መብረቅ ===== ተገዳይ …

እንኳን ለሚያዚያ 27 የድል ቀን አደረሳችሁ ! አሁን በነፃነት ለቆምንባት ምድር አያት ቅድመ አያቶቻችን መስእዋትነት ከፍለውበታል። Read more »

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያሌው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ጥቃት ተፈፀመባቸው (መሠረት ሚድያ)- ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ/ም የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እስረኞች ወደ ማደሪያቸው ከገቡ በኋላ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ቀይ ቦኔት የጫኑ የፌደራል ፖሊሶች ቁልፍ ሰብረው ገብተው አቶ …

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያሌው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ጥቃት ተፈፀመባቸው Read more »

ጌታቸው ሽፈራው ፡ በደርግ ወቅት ወጣቶች በግድ እየታፈኑ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ይወሰዱ ነበር። በዚህ መጠን ህፃናትን ግን አልነበረም። የዞን ኮሙኒኬሽን ገፅ ሳይቀር በይፋ የሚለጥፈውን ተመልከቱ። ህፃናት በግዳጅ ከደርግ በከፋ አፈሳ እየተወሰዱ ነው። እንዲህ ነው የሚያደርጉት! 1) በችግር ጎዳና የወጡ ህፃናትን …

ህፃናት በግዳጅ ከደርግ በከፋ አፈሳ እየተወሰዱ ነው። Read more »

በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የመጥፋት አደጋ በተጋረጠበት ብርቅዬው ዋሊያ አይቤክስ ላይ በግንቦት ወር ቆጠራ እንደሚደረግ የፓርኩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማሩ ቢያድግልኝ ለዋዜማ ተናግረዋል። የዋሊያ ቁጥር መመናመን የጀመረው፣ ከፓርኩ ገቢ የሚያገኙ የፓርኩ አጋዥ ጠባቂ ሚሊሻዊች በኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ሥራ ማቆማቸውን ተከትሎ …

ቁጥሩ ያሽቆለቆለው የዋሊያ አይቤክስ ጉዳይ እያሳሰበ ነው Read more »

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ፣ 17 ታዳጊዎችን ጨምሮ 44 ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ጁሃንስበርግ ከተማ ውስጥ ከፍቃዳቸው ውጭ ከተያዙበት ቤት ዛሬ መታደጉን የአገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል። ባለፈው ወር፣ በሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ባንድ ቤት ውስጥ ተደብቀው የነበሩና ሕጻናትን ጨምሮ ከአሰሳ ያመለጡ 32 ኢትዮጵያዊያን …

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የታገቱ ኢትዮጵያውያንን አስለቀቀ Read more »

የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረመስቀል፣ አንዳንድ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ቡድኖች የሚያራምዱት የሉዓላዊ ጎረቤት አገርን ግዛት የመቆጣጠር ፍላጎት፣ “ሊታሰብ ወይም ሊታለፍ የማይችል ቀይ መስመር ነው” በማለት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ጽፈዋል። የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ቡድኖች የጎረቤት አገርን ግዛት የመቆጣጠር አጀንዳቸውን …

የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና ቡድኖች አካሄድ፣ “ከፍተኛ ፖለቲካዊ ስድብ ነው” ( የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ ) Read more »