ግንቦቶቹ የደምህት አመራርና ወታደሮች ከድተው ለወያኔ እጅ መስጠታቸውን የኤርትራው ትግል እየተጠናከረ ስለሆነ ነው እያሉ ይቀልዱብናል። መቸም የጨነቀው ብዙ ሊል ይችላል ግን ግንቦቶቹ አንድ ነገር እባካችሁ ተረዱ፤ መጀመሪያ የራሳችሁን ግንቦት 7 የሚባለውን ቤታችሁን አጠናክሩ። ለራሳችሁ ጥንካሬና በእግራችሁ ለመቆም ስሩ። ሊቀመንበራችሁም አስመራ …

የግንቦት 7 ስትራቴጂ፤ «ጭብጥ ቆሎ ይዘህ ወደ አሻሮ ተጠጋ» Read more »