ሰርቢያዊያን ለምን ይሆን በየቀኑ 5፡52 ላይ ተቃውሞ የሚያሰሙት?
በየዕለቱ ልክ ከረፋዱ 5 ሰዓት ከ52 ደቂቃ ላይ በሰርቢያ የሚገኙ መንገዶች ለ15 ደቂቃዎች ዝግ ይደረጋሉ። መኪኖች ይቆማሉ፤ ህዝቡ ጸጥ ይላል።
ይህም በህዳር ወር በሰርቢያ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ኖቪ ሳድ በባቡር ጣቢያ ላይ ጣሪያው ወድቆ ህይወት መቅጠፉን ለማሰብ የሚደረግ ነው።
በየዕለቱ ልክ ከረፋዱ 5 ሰዓት ከ52 ደቂቃ ላይ በሰርቢያ የሚገኙ መንገዶች ለ15 ደቂቃዎች ዝግ ይደረጋሉ። መኪኖች ይቆማሉ፤ ህዝቡ ጸጥ ይላል።
ይህም በህዳር ወር በሰርቢያ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ኖቪ ሳድ በባቡር ጣቢያ ላይ ጣሪያው ወድቆ ህይወት መቅጠፉን ለማሰብ የሚደረግ ነው።