በወልቃይት ዐማሮች አደባባይ ወጥተው ዋሉ

[youtube http://www.youtube.com/watch?v=Emv-zpc6RmQ]

መስከረም 17 ቀን 2008 ዓ.ም. የመስቀል በአልን ተከትሎ አማርኛ ሙዚቃ ተሰምቷል በሚል አቶ አርአያ ታረቀ የተባለን የአዲረመጥ ከተማ ነዋሪ ዐማራ የትግራይ ልዩ ኃይል መደብደባቸውን ተከትሎ ዛሬ የከተማ ነዋሪዎች በአደባባይ ወጥተዋል፡፡
Welkaite Amhara Protests
Amhara Protests in Welkaite