በጎጃምና ጎንደር የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት ከወያኔ ሲኖዶስ እራሳቸውን ነጻ ማድረጋቸውን አስታወቁ

በጎጃምና ጎንደር በአብያተ ክርቲያናትና ገዳማት ውስጥ የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት በአቡነ ማቲያስ የሚመራውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሲኖዶስ እንዲሁም የቤተከስቲያን አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እንደማይቀበሉና በስሩም እንደማይተዳደሩ ይፋ አደረጉ።

https://www.youtube.com/watch?v=DiVq5BU7vAo&feature=share