የኤርትራ መከላከያ ኃይል፥ በኢትዮጵያ ጦር ላይ ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት ውጊያ በማድረግ ኩዱ ሓይዋ የተባለ የጦር ሰፈር መደምሰሱን አሳወቀ

Eritrean Armed Force Entered Ethiopia

የኤርትራ መከላከያ ኃይል፥ በኢትዮጵያ ጦር ላይ ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት ውጊያ በማድረግ ኩዱ ሓይዋ የተባለ የጦር ሰፈር መደምሰሱን አሳወቀ፥ እሁድ በማለዳ በወያኔ የተሰነዘረበትን የጦርነት ትንኮሳ ለመመለስ፥ በጸሮና በር ድምበር ጥሶ የገባው የኤርትራ መከላከያ ሠራዊት ከሰኞ ጠዋት ጀምሮ ባደረገው ብዙ ሰዓታት የጨረስ ፍልሚያ ወደ 52 የኢትዮጵያ ወታደሮች እንደተገደለና፥ኩዱ ሓይዋ የጦር ሰፈር ድረስ እንደገባ የኤርትራ ፕረስ ዘገባ በመግለጽ ላይ ነው።

Read More  – http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=116676&sid=0b910f42f6aea1b8aa65251d94d6d74d

kudu-hawa