ጉምሩክ ኮሚሽን አዋጅ በሚፃረር ሰርኩላር የሕግ ጥሰቶችን እያለማመደ ነው ተባለ Konjit Sitotaw September 5, 2025 ጉምሩክ ኮሚሽን አዋጅ በሚፃረር ሰርኩላር የሕግ ጥሰቶችን እያለማመደ ነው ተባለ ‹‹ሰርኩላር ከአዋጁ ጋር የሚጋጭ ከሆነ አዋጁን ለማሻሻል እየተሠራ ነው›› ጉምሩክ ኮሚሽን የጉምሩክ ኮሚሽን በሕዝብ ወካዮች ምክር ቤት የወጣ አዋጅ የሚፃረር ሰርኩላር በማውጣት ሕጎች እንዲጣሱ ልምምድ… https://ethiopianreporter.com/145209/