የውስጥ እና የውጪ አጣብቂኝ የዋጠው ወያኔ ለግብጽ ፍላጎት ተንበረከከ::

Image

የውስጥ እና የውጪ አጣብቂኝ የዋጠው ወያኔ ለግብጽ ፍላጎት ተንበረከከ::

የወያኔ/ኢሕአዴግ አገዛዝ ከግብጽ እና ከሱዳን ጋር ባደረገው ስምምነት የአባይን ግድብ ውሃ ላለመሙላት ተስማማ::በዚህም መሰረት አዲስ ይጀመራል የተባለው ጥናት እስከ 15 ወራት የሚፈጅ ሲሆን በዚህ ጊዜ ውስጥ በግድቡ ዙሪያ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ላለማድረግ ተገዝቶ ምሎ ፈርሟል::እንዲሁም ግብጽ ግድቡን በተመለከተ የምታቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት እና አጥጋቢ ምላሽ ካላገኘ ስምምነት ላይ አይደረስም ሲሉ ወያኔዎች ፈርመውል::ግብጽ አሳስቦኛል የምትለው ጉዳይ ካለ የፈለገ ጊዜ ቢፈጅም እንደሚጠና ምንጮች ይጠቁማሉ::በድህነት ላይ ከባድ ኪሳራ ሃገሪቷን ያስታቅፋታል የተባለው ይህ ስምምነት እጅግ አድገኛ እና ብሄራዊ ውርደት ነው ሲሉ አስተያየት ሰጪዎች ይናገራል::ግብጾች አሁም ወጥረው የያዙ ሲሆን በወያኔ ላይ የውስጥ እና የውጪ ጉዳይ አጣብቂኙ በርትቶ ቀጥሏል::

Ethiopian Dam Crisis:Ethiopia has agreed to not fill the dam with any water from the Nile River.
ዝርዝሩ እዚህ ላይ ያገኙታል::
http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=108816