ፍኖተ ሰላምና ቡሬ ከተሞች በአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ የትግል ጥሪ ወረቀቶች ተጥለቅልቀው አድረዋል።

የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ's photo.

በምዕራብ ጎጃም አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ፍኖተ ሰላምና ቡሬ ከተሞች በአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ የትግል ጥሪ ወረቀቶች ተጥለቅልቀው አድረዋል። የአማራን ህዝብ ለነፃነት ትግሉ የሚያነሳሱና ሌሎች የተቃውሞ ወረቀቶች ተበትነውና ተለጥፈው አድረዋል። በተለይ በአማራና በኦሮሚያ እየደረሰ ያለውን ፋሽስታዊ ጭፍጨፋና የድንበሩን መካለል የሚያወግዙ ፅሁፎች ይገኙበታል።

የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ's photo.
የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ's photo.
የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ's photo.
የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ's photo.