ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በማላዊ እስር ቤቶች – ቪኦኤ

ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለመዝለቅ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ማላዊ የገቡ ናቸው የተባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በተለያዩ የማላዊ እስር ቤቶች ይገኛሉ። ይሁንና የቅጣት ጊዜያቸውን ጨርሰው ነገር ግን ከእስር ያልተፈቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር በርካታ ነው። Listen

ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለመዝለቅ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ማላዊ የገቡ ናቸው የተባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በተለያዩ የማላዊ እስር ቤቶች ይገኛሉ። ይሁንና የቅጣት ጊዜያቸውን ጨርሰው ነገር ግን ከእስር ያልተፈቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር በርካታ ነው። Listen