የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ :: ‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ:: (ፍኖተ ዴሞክራሲ)

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO)

የነሐሴ 23 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 29, 2015 News)
‪የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ
‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ
‪‎የሶማሊያ‬ ፓርላማ ፕሬዚዳንቱን አወርዳለሁ ማለቱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን አስግቶታል
‪‎የግብጽ‬ ፍርድ ቤት በአልጀዚራ ጋዜጠኞች ላይ የእስራት ቅጣት በየነ
‪‎በቻድ‬ የቦኮ ሃራም አባላት ናቸው የተባሉ በሞት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው
በቻድ ጸረ ማላካ ቡድን የያዛቸውን ህጻናት ለቀቀ
‪በሱዳን‬ የብሽር መንግስት ተቃዋሚዎችን አስሮ ያሰቃያል ተባለ፤ የጋዳሪፍ አውራጃ ገዥ የአልፋሻጋ ክልል ለሱዳን እንዲሰጥ ጠየቁ
‪በስዋዚላንድ‬ በመኪና ግጭት 38 ልጃገረዶችና ወጣት ሴቶች ሞቱ
ለዝርዝር ዜናዎች > ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below)
To LISTEN PART 1 http://www.finote.org/Aug29EVE_Hr1B.mp3
To LISTEN PART 2 http://www.finote.org/Aug29EVE_Hr2B.mp3
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO)