መጽሐፍ ቅዱስን ለወንጀል መፈጸሚያነት የሞከረች ወጣት ለእስራት ተዳረገች

ሞኒካ ራየንስ በአሜሪካ የደቡብ ካሮሊና ነዋሪ ስትሆን ባለፈው አርብ አንድ በህግ ጥላ ስር የሚገኝ ወዳጇን ለመጠይቅ ወደ ዩኒየን እስር ቤት መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ ጎራ ትላልች ። የ24 አመቷ ሞኒካ የእግዜአብሔር ቃላት ያለበት ፣ በሃዘን እና በመከራ ወቅት አጽናኝ የሆነው መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ እስረኛው ዘመዷን መጠየቋ የተባረከ ሐሳብ ነበር ። በተጠቀለለ ወረቀት ሽፋን ላይ “መጽሐፍ ቅዱስ […]