የበረከት በህይወት መኖር እያጠራጠረ ነው! መሞቱን የሚናገሩም ኣሉ

በረከት በህይወት የሉም ! በጅዳ የሚገኘው« ብግሻን» ሆስፒታል የምርመራ ውጤት። ኢትዮጵያ ሃገሬ ጅዳ በዋዲ ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የመንግስት ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደ ሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፤ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው […]