በባሌ ዞን አዲስ የጅምላ መቃብር ተገኘ! (አባ ኮስትር በላይ)

የናዚ ወያኔ ስልጣን ላይ ከተቆናጠጠ ጊዜ ጀምሮ በርካታ ወጣቶችንናሙህራንን በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ አሳዷል፣አዋክቧል፣ዘግናኝ ሰቆቃና ግድያ ፈጽሟል።አሁንም አጠናክሮ ቀጥሎበታል።ወያኔወች ከስልጣን ለመውረድ የማይፈልጉት አንዱ ትልቁ ምክንያትም ይህ በየቦታው በፍጹም አረመኔያዊነት በገፍ የገደሏቸው እና በጅምላ የቀበሯቸው የንጹሀን ደም ጩኸት እያሸበረቸው እና የፈጸሙት ዘግናኝ ወንጀል ከተጠያቂነት የማያስመልጣቸው ወቅቱን ጠብቆ የሚፈነዳ ቦንብ(timebomb) መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁም ጭምር ነው። በአማራ ሰሜን ሸዋ […]