የሠማያዊ ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ – ዶይቸ ቬለ

ሰማያዊ ፓርቲ ገዚው ቡድን ይፈጽማቸዋል ካላቸው «ሕገ-ወጥ እና የማንአለብኝነት ተግባሩ እንዲቆጠብ፣ የዜጎች ሰብአዊ እና ዲሚክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ደጋግሞ» መጠየቁንና ማሳሰቡን ዛሬ ጠዋት በመግለጫው አሳስቧል።