የምርጫ 2007 የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች ጊዜያዊ ዉጤት

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ግንቦት 19/2007 የ5ኛውን አገራዊ ምርጫ ጊዜያዊ ዉጤት ገለፀ፡፡ የመጨረሻዉ ዉጤት ሰኔ 15/2007 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሚገለጽ መሆኑን እንደተጠበቀ ሆኖ ጊዜያዊ የምርጫው ዉጤት ‹‹እስካሁን በደረሰን ሪፖርት መሰረት ብቻ›› በማለት ቦርዱ ገልጿል፡፡ በቦርዱ ዛሬ የተገለፀው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤቶች ግዜያዊ ውጤት እንደሚከተለው ነው፡፡ 1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካሉት 547 ወንበሮች የ442ቱ ጊዜያዊ የምርጫ ዉጤት ተ/ቁ ክልል የምርጫ ክልል/ወንበር ብዛት ያሸነፈው ወንበር ብዛት ያልተገለፁ (ቀሪ) ወንበር ብዛት አሸናፊ የፖለቲካ ፓርቲ 1 ትግራይ 38 31 7 ህወሓት/ኢህአዴግ 2 አፋር 8 6 2 አብዴፓ 3 አማራ 138 107 31 ብአዴን /ኢህአዴግ 4 ኦሮሚያ 178 150 28 ኦህዴድ/ኢህአዴግ 5 ኢትዮጵያ ሶማሌ 23 16 7 ኢሶዴፓ 6 ቤንሻንጉል ጉምዝ 9 7 2 ቤጉህዴፓ 7 ደቡብ ብ/ብ/ህዝቦች 123 95 28 ደኢህዴን/ኢህአዴግ 8 ጋምቤላ 3 3 – ጋሕአዴን 9 ሐረሪ 2 11 — ሐብሊኦህዴድ/ኢህአዴግ 10 ድሬዳዋ ከ/አስተዳደር 2 11 — ኢሶዴፓኢህአዴግ 11 አዲስ አበባ ከ/አስተዳደር 23 23 – ኢህአዴግ ድምር 547 442 105 2. ለክልል ምክር ቤቶች ካሏቸው  1900 ወንበሮች የ1508 ጊዜያዊ የምርጫ ዉጤት ተ/ቁ ክልል የወንበር ብዛት ያሸነፈው ወንበር ብዛት ያልተገለፁ (ቀሪ) ወንበር ብዛት አሸናፊ የፖለቲካ ፓርቲ 1 ትግራይ 152 123 29 ህወሓት/ኢህአዴግ 2 አፋር 96 77 19 አብዴፓ 3 አማራ 294 230 64 ብአዴን /ኢህአዴግ 4 […]