ትንሻ የዴሞክራሲ መስፈርት ያላማላ ምርጫ 2007
ታዛቢዎችና ተቃዋሚ ፓርቲ ኣባሎች በማዋከብ ተጀምሮ ያለ ተቀዋሚ ፓርት ታዛቢ ቆጠራ የተጠናቀቀው ምርጫ 2007 ኣምባገነኑ የሕወሓት ስርዓት ያለ ህፍረት ኣይኑን በጨው ኣጥቦ ኣሸነፍኩኝ ለማለት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦር የወያኔ ኣጋር ፓርቲ እስኪመስል ድርስ ሙሉ ድጋፉን ለወያኔ የሰጠው ቦርድ ስለ ምርጫው ዴሞክራሲነት ለማዉራት ሞራሉ እንካ ባይኖሮው ነገር ግን ወያኔ ከዓለም መንግስታት ለየት የሚያደርገው የክህደትና […]![]()