የሳምንቱ አበይት ዜናዎችና ሌሎች ወቅታዊ ዝግጂቶችን ከDCESON ሬዲዮ ያዳምጡ
. በኖርዌይ የሚኖሩ 29 የወያኔ ስላዮች ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወስድ መሆኑ ተነገረ . አባይ ፀሃየ፤ ስዩም መስፍንና ፀጋይ በርሄ ድርጅታችሁን አድኑ ብለው ቢማጸኑም የቀድሞ ታጋዮች አለመቀበላቸው ተነገረ . የኢትዮጵያ ጦር የኬንን ድንበርን ለሶስተኛ ጊዜ ማለፉ ተዘገበ . የወያኔ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር በደብረማርቆስ ተቃውሞ ገጠማቸው . በትጥቅ ትግል ለዉጥ ለማምጣት የሚታገሉ ድርጅቶች የጥምረት ስምምነት ተፈራረሙ . […]![]()