አደራጅተው ገደሉን፤ ተደራጅተን ብንገድልስ?

አብርሃም ዘታዬ
ፌዴራል ፖሊስ በሊቢያ የተገደሉትን ኢትዮጵያውያኖች አስመልክቶ ለኀዘን የወጡትን ሲደበድብ

በሊቢያና በደቡብ አፍሪካ ከደረሰብን ኀዘን ሳናገግም በሜዲትራንያን ባህር የሰጠሙ ወገኖቻችንን መርዶ ተረዳን። በአገር ቤት ከድሮም ጀምሮ በተናጥልም በጅምላም መጨፍጨፋችን አላቆመም። ባለቅኔው “ሞትና የላሊበላ ህንጻ ሁልጊዜ አዲስ ነው” ብሎ እንደተቀኘው ስለአዲሱ አሟሟታችን እንጉርጉሮ እናውጣለት ከተባለ በሰፈር ተደራጅተን እየሞትን ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …