የሰማያዊ ዘጠና ሁለት ሚሊዮን ወያኔን አስጨንቆታል

ሪፖርተር እንዳስነበበን የሰማያዊዎቹ በጀት ኢህአዴግን ጭንቀት ላይ ጥሎታል። ዋ….አይ ከየታባታቸው አመጡት፤ ብለው ግራ ግብት ያላቸው አቶ ሬድዋን ”ኮንሰርት አላዘጋጁ፣ ቱጃሮች አይደሉ፣ ልማታዊ ባለሃብቶች አልደገፏቸው” ሲሉ ጭንቀታቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል። አቶ ሬድዋን ተጨንቀውም አላባሩ ይሄንን ጉዳይ የሚመለከተው አካል እንዲመርምር አዘናል አይነትም ብለዋል። (እኛ ግን እነርሱ ሃያ ሶስት ሚሊዮን ሲያወጡ የአባይን መዋጮ ለቅስቀሳ አዞሩት እንዴ ብለን አልመረመርንም!) የሰማያዊ […]